አርጀንቲና አውስትራሊያንበማሸነፍ ወደቀጣዩ ዙር አለፈች።
አርጀንቲና አውስትራሊያንበማሸነፍ ወደቀጣዩ ዙር አለፈች።
የኳታር አለም ዋንጫ 2022 ህዳር 24 ቀን 2015 የጥሎ ማለፍ የመጀመሪያ ዙር የመጀመሪያ ጨዋታ ምሽት 4 ሰአት ተጀምሮ አሁን ሲጠናቀቅ
አርጀንቲና አውስትራሊያንበማሸነፍ 2ለ1
በማሸነፍ ወደቀጣዩ ዙር አልፋለች።
አርጀንቲና 2-1 አውስትራሊያ
⚽️ሜሲ 35′ ⚽️ጉድዊን 77′
⚽️አልቫሬዝ 57′
በቀጣይ የሩብ ፍፃሜ ጨዋታ
ኔዘርላንድ ከ አርጀንቲና ይጋጠማሉ



