አፍሪካዊቷ ጋና ደቡብ ኮርያን አሸነፈች

አፍሪካዊቷ ጋና ደቡብ ኮርያን አሸነፈች
ሰኞ ህዳር 19 ቀን 2015 አ/ም(2022 እ.ኤ.አ)
10 ሰአት የተከናወነ ጨዋታ አሁን ሲጠናቀቅ
አፍሪካዊቷ ጋና ደቡብ ኮርያ 3ለ2 አሸንፋለች።

ደቡብ ኮርያ 2 -3  ጋና

⚽ ሱንግ ቹ 58′               ⚽ ሳሊሶ 24′
⚽️ሱንግ ቹ 61′                ⚽ ኩዱስ 34′
⚽️ኩዱስ 68 ‘

በመጀመሪያዎቹ የምድቡ ጨዋታ
ኡራጋይ እና ደቡብ ኮርያ ያለምንም ግብ አቻ ሲለያዩ ፖርቹጋል ጋናን 3ለ2 አሸንፋለች።

ዛሬ ምሽት 4 ሰአት ፖርቹጋል ከ ኡራጋይ የምድቡን ሁለተኛ ጨዋታ ያደርጋሉ ።

Leave a Reply

Your email address will not be published.