ፒኤስጂ ከ ሪያድ ምርጦች ባደረጉት የወዳጅነት ጨዋታ የፈረንሳዩ ሀያል ቡድን አሸናፊ ሆኗል ።

ፒኤስጂ ከ ሪያድ ምርጦች ባደረጉት የወዳጅነት ጨዋታ የፈረንሳዩ ሀያል ቡድን አሸናፊ ሆኗል ።

ክርስቲያኖ ሮናልዶ በጨዋናው ሁለት ግቦችን አስቆጥሮ የጨዋታው ኮኮብ መባል ችሏል ።

ፒኤስጂ 5 – 4 የሪያድ ምርጦች

⚽ ሊዮኔል ሜሲ ⚽⚽ ክርስቲያኖ ሮናልዶ
⚽ ማርኪኖስ     ⚽ ሱን ያንግ
⚽ ራሞስ          ⚽️ ታሊስካ
⚽ ምባፔ
⚽ ኢክቲኬ

Leave a Reply

Your email address will not be published.