የከፍተኛ ሊግ 3ኛ ሳምንት የመጀመርያ ቀን ጨዋታ ውጤቶች
ዛሬ የተደረጉ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 3ኛ ሳምንት የመጀመርያ ቀን ጨዋታ ውጤቶች 👇
ምድብ ሀ
ዱራሜ ከተማ 0-1 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
ተስፋሁን ተሾመ (በራስ ላይ)
ሰንዳፋ በኬ 1-2 ቤንች ማጂ ቡና
መሳይ ሰለሞን / ጴጥሮስ ገዛኸኝ እና ሀሰን ሁሴን
አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ 1-1 ጋሞ ጨንቻ
ተመስገን ኤርሚያስ / ንጋቱ ፀጋዬ
ቡታጅራ ከተማ 0-1 አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ
ከተማ ገረመው
ምድብ ለ – ጅማ
ከምባታ ሺንሺቾ 0-1 ጂንካ ከተማ
ዳዊት ታደለ
ሻሸመኔ ከተማ 1-0 ሰሜን ሸዋ ደብረብርሃን
አሸናፊ ጥሩነህ
እንጅባራ ከተማ 0-0 ቂርቆስ ክፍለ ከተማ
አዲስ አበባ ከተማ 4-0 ጉለሌ ክፍለ ከተማ
ዘርአይ ገብረስላሴ (2) ፣ መሉቀን ታሪኩ እና ኤርሚያስ ኃይሉ
ምድብ ሐ – ሆሳዕና
ፌዴራል ፖሊስ 1-0 ገላን ከተማ
ተመስገን መንገሻ
ዳሞት ከተማ 0-1 ስልጤ ወራቤ
ረድዋን ሙስጠፋ
ሮቤ ከተማ 0-1 የካ ክፍለ ከተማ
ብስራት በቀለ

👉መረጃው የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ነው
