ቼልሲ በኒውካስትል ተሸነፈ

ቼልሲ በኒውካስትል ተሸነፈ

በ16ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ ኒውካስትል በሜዳቸው ቼልሲን አሸነፉ
👉ኒውካስትል 1-0 ቼልሲ
⚽️ዊሎክ 67′

👉 ኒውካስትል በሜዳቸው ቼልሲን አሸነፉ።

👉ጆ ዊሎክ ብቸኛዋን የማሸነፊያ ግብ በቼልሲ መረብ ላይ አሳርፏል።

👉በሊጉ በተከታታይ ለሶስተኛ ግዜ ድል የቀናው ኒውካስትል ሰላሳ ነጥብ በመሰብሰብ ሶስተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል ።

 

 

Leave a Reply

Your email address will not be published.