አስቶን ቪላ ማንቸስተር ዩናይትድ አሸነፈ።

አስቶን ቪላ ማንቸስተር ዩናይትድ
3ለ1 አሸነፈ።

👉ቤይሊ በ7’ኛው ደቂቃ ⚽️ ሉካስ ዲኜ ⚽️ በ11’ኛው ደቂቃ ⚽️ራምሴ በ 49’ኛው ደቂቃ
የአስቶን ቪላን የማሸነፊያ ጎሎች ከመረብ አሳርፈዋል።

👉 የማንችስተር ዩናይትድን ከሽንፈት ያልታደገች ብቸኛ ግብ ራምሴ ⚽️ በ45’ኛው
ደቂቃ በራሱ መረብ ላይ አስቆጥሯል።

👉የማንችስተር ዩናይትድ መሸነፉን ተከትሎ አምስተኛ ደረጃ ላይ ሲቀመጥ
አስቶቪላዎች አስራ አራተኛ ላይ ተቀምጠዋል።

👉በቀጣይ የሊጉ መርሐ ግብር ማንችስተር ዩናይትድ ከ ፉልሀም እንዲሁም አስቶን ቪላ ከ ብራይተን የሚጫወቱ ይሆናል።

ሌሎች በሊጉ በተከናወኑ ጨዋታዎች

ሳውዝአምፕተን 1-4 ኒውካስትል

ዌስትሀም 1-2 ክሪስታል ፓላስ

 

Leave a Reply

Your email address will not be published.