በስፔን ቫሌንሺያ በተካሄደው የሴቶች የግማሽ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አሸነፉ
በስፔን ቫሌንሺያ በተካሄደው የግማሽ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያኖቹ ጀግኖች አትሌት ገንዘቤ ዲባባ እና ሰምበሬ ተፈሪ አሸንፈዋል ።
ገንዘቤ 1:05.17 በሆነ ጊዜ በመግባት በአንደኛነት ስታሸንፍ ሌላኛዋ ኢትዮጵያዊት ሰምበሬ ተፈሪ ደግሞ 3ኛ ሆና ጨርሳለች ።
በስፔን ቫሌንሺያ በተካሄደው የግማሽ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያኖቹ ጀግኖች አትሌት ገንዘቤ ዲባባ እና ሰምበሬ ተፈሪ አሸንፈዋል ።
ገንዘቤ 1:05.17 በሆነ ጊዜ በመግባት በአንደኛነት ስታሸንፍ ሌላኛዋ ኢትዮጵያዊት ሰምበሬ ተፈሪ ደግሞ 3ኛ ሆና ጨርሳለች ።