በኦሬገን እየተከናወነ በሚገኘው 18ኛው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያን አትሌቶች ማጣሪያውን አልፈዋል

በኦሬገን እየተከናወነ በሚገኘው 18ኛው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የመጀመሪያ ቀን ማጣሪያ ውድድር በወንዶች 3,000ሜ መሠናክል እና በሴቶች የ1,500 ሜ ውድድሮች የተሳተፉ

Read more

በሮም ከተማ በተካሄደ የዳይመንድ ሊግ ውድድር

▪️በጣልያኗ ከተማ ሮም በተካሄደ የዳይመንድ ሊግ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ተሳትፈውበታል። ▪️በ1,500ሜትር በተካሄደ ውድድር ሂሩት መሸሻ 4:03:79 በመግባት በቀዳሚነት ውድድሯን ስታጠናቅ

Read more

ስደተኛው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ፈርኦኖቹ ላይ አመርቂ ድል ተጎንፆፏል።

▪️በኮትዲቫር አዘጋጅነት ለሚካሄደው የ2023ቱ የአፍሪካ ዋንጫ የማጣሪያ ሁለተኛ ጨዋታውን ከግብፆ አቻው ጋር ያካሄዱት የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን 2-0 በሆነ ውጤት ረተዋል።

Read more
1 42 43 44 45 46 69