ሀድያ ሆሳዕናና ፋሲል ከነማ ያለግብ አቻ ተለያዩ

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 የ7ኛ ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታ
በድሬደዋ  ስታዲየም

እሁድ ታህሳስ 16 ቀን 2015 አ/ም
10:00 ሰአት የተከናወነ ጨዋታ ሲጠናቀቅ ሀድያ ሆሳዕናና ፋሲል ከነማ ያለግብ አቻ ተለያይተዋል ።

👉 ሀድያ ሆሳዕና 0 – 0 ፋሲል ከነማ

 

Leave a Reply

Your email address will not be published.