የኢትዮጵያ ከ 20 ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግ ውድድር የመጀመሪያ ሳምንት ሁለተኛ ቀን ውጤቶች

የኢትዮጵያ ከ 20 ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግ ውድድር የመጀመሪያ ሳምንት ሁለተኛ ቀን ውጤቶች

ምድብ ሀ

ሀዋሳ ከተማ 1 – 2 ሀዲያ ሆሳዕና

( ጌቱ ህዝቅኤል 7′ // ሀብታሙ ታደሰ 13′ እና የውብነህ ይሳቅ 32′ )

ቀይ ዛላ 1 – 2 አዲስ አበባ ከተማ

( ባህሩ አህመድ 29′ // ዳዊት ሰለሞን 73′ (በፍ/ቅ/ም) እና ክርስቲያን ተ/ሚካኤል 88′)

ምድብ ለ

ቅዱስ ጊዮርጊስ 1-0 አርባምንጭ ከተማ

(ናፍቆት ፍቅሬ 60′ )

አዳማ ከተማ 1-3 ወላይታ ድቻ

(ሙአዝ ሙህዲን 37′ // ናታን ጋሻው 35′ 44′ እና ሀሰን ዘለቀ 48′)

👉መረጃው የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ነው።

Leave a Reply

Your email address will not be published.