ሀድያ ሆሳዕና ወላይታ ዲቻን አሸነፈ

ዛሬ 7:00 ሰዓት በተደረገ ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ሀድያ ሆሳዕና ወላይታ ዲቻን 1 ለ 0 አሸነፈ።

ፍቅረየሱስ ተ/ብርሃን በ68ኛዉ ደቂቃ የተገኘዉን ፍፁም ቅጣት ምት ወደ ጎል በመቀየር ሀድያ ሆሳዕና ሙሉ ሶስት ነጥብ ይዞ እንዲወጣ አስችሏል ።

በቀጣዩ 6ኛ ሳምንት የሊጉ ጨዋታ ወላይታ ዲቻ ቅዳሜ ጥቅምት 26 9:00 ሰዓት ላይ ከመቻል የሚጫወት ሲሆን ሀድያ ሆሳዕና ከለገጣፎ ለገዳዲ ሰኞ ጥቅምት 28 12:00 ሰዓት ላይ ጨዋታዉን ያደርጋል።

Leave a Reply

Your email address will not be published.