ኢትዮጵያ ቡና አዳማን ከተማን አሸንፏል ።
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 የ7ኛ ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታዎች
በድሬደዋ ስታዲየም
እሁድ ታህሳስ 16 ቀን 2015
ምሽት 01:00 ሰአት የተከናወነ ጨዋታ ሲጠናቀቅ ኢትዮጵያ ቡና አዳማን ከተማን ሶስት ለዜሮ አሸንፏል ።
👉አዳማ ከተማ 0 – 3 ኢትዮጵያ ቡና
⚽️2′ ብሩክ በየነ
⚽️37′ መሃመድ ኑር
⚽️75′ መሃመድ ኑር



👉ምንጭ ቤቲንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
