የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የ8ኛ ሳምንት የመጀመርያ ቀን ጨዋታ ውጤቶች

የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የ8ኛ ሳምንት የመጀመርያ ቀን ጨዋታ ውጤቶች

👉ቦሌ ክ/ከተማ 2-2 መቻል

⚽️ስንታየው ሂርኮ እና ንግስት በቀለ ⚽️ // ሴናፍ ዋቁማ (2)

👉ኢትዮ ኤሌክትሪክ 4-0 ቅዱስ ጊዮርጊስ

⚽️ትእግስት ያደታ ፣ ሰላማዊት ጎሳዬ ፣ ሰብለወንጌል ወዳጆ እና አይናለም አሳምነው

👉ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 6-0 ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ

⚽️ሎዛ አበራ (4) ፣ አረጋሽ ካልሳ እና አሶሬ ሃይሉ (በራሷ ግብ ላይ)

Leave a Reply

Your email address will not be published.