ኢትዮጵያ መድን ወልቂጤ ከተማን አሸነፈ።
ኢትዮጵያ መድን ወልቂጤ ከተማን አሸነፈ።
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 11ኛ ሳምንት በድሬደዋ ስታዲየም ህዳር 29 ቀን 2015 አ/ም ማታ 1 ሰአት ላይ የተጀመረ ጨዋታ አሁን ሲጠናቀቅ ኢትዮጵያ መድን ወልቂጤ ከተማን አሸንፏል ።
ወልቂጤ ከተማ 1 – 2 ኢትዮጵያ መድን
75′ ጌታነህ ከበደ(ፍ) 45+4′ ሀቢብ ከማል
89′ ያሬድ ዳርዛ
ኢትዮጵያ መድን ወልቂጤ ከተማን አሸነፈ።
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 11ኛ ሳምንት በድሬደዋ ስታዲየም ህዳር 29 ቀን 2015 አ/ም ማታ 1 ሰአት ላይ የተጀመረ ጨዋታ አሁን ሲጠናቀቅ ኢትዮጵያ መድን ወልቂጤ ከተማን አሸንፏል ።
ወልቂጤ ከተማ 1 – 2 ኢትዮጵያ መድን
75′ ጌታነህ ከበደ(ፍ) 45+4′ ሀቢብ ከማል
89′ ያሬድ ዳርዛ