አፍሪካዊቷ ሞሮኮ ከምድቧ አንደኛ በመሆን ወደቀጣዩ ዙር አለፈች

አፍሪካዊቷ ሞሮኮ ከምድቧ አንደኛ በመሆን ወደቀጣዩ ዙር አለፈች

የኳታር አለም ዋንጫ 2022 ህዳር 22 ቀን 2015 በተ ደረጉ የምድብ 6 የመጨረሻ ጨዋታ ምሽት 12 ተጀምሮ አሁን ሲጠናቀቅ

👉ሞሮኮ 2-1 ካናዳ
⚽️ዚያች 4′    ⚽️አጉዬርድ 40′ (OG)
⚽️ኤን_ነስሪ 23′

👉ክሮሺያ 0-0 ቤልጂየም

አፍሪካዊቷ ሞሮኮ በ7 ነጥብና በ3 ግብ አንደኛ
ክሮሺያ በ5 ነጥብና በ3 ግብ ሁለተኛ
ሆነው ወደቀጣዩ ዙር አልፈዋል።

👉በምድቡ የመጀመሪያ ጨዋታ ቤልጅየም ካናዳን 1ለ0 ስታሸንፍ አፍሪካዊቷ ሞሮኮና ክሮሽያ ያለምንም ግብ አቻ ተለያይተው ነበር።

👉በምድቡ ሁለተኛ ጨዋታ

ሞሮኮ ቤልጂየምን 2ለ0 አሸንፋለች
ክሮሺያ ካናዳ 4ለ1 አሸንፋለች

Leave a Reply

Your email address will not be published.