ባህርዳር ከተማ ሀዲያ ሆሳዕናን አሸነፈ

ባህርዳር ከተማ ሀዲያ ሆሳዕናን አሸነፈ

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 10ኛ ሳምንት በድሬደዋ ስታዲየም ህዳር 21 ቀን 2015 አ/ም ቀን 1 ሰአት ላይ የተጀመረ ጨዋታ አሁን ሲጠናቀቅ  ባህርዳር ከተማ ሀዲያ ሆሳዕናን 2ለ0 አሸንፏል።

👉ሀዲያ ሆሳዕና 0 – 2 ባህርዳር ከተማ

⚽️10′ ፍፁም ጥላሁን
⚽️32′ ፉዓድ ፈረጃ

Leave a Reply

Your email address will not be published.