ፈረንሳይ አውስትራሊያን አሸነፈች

ፈረንሳይ አውስትራሊያን አሸነፈች

የአለም ዋንጫ 2022/ 2015
በኳታር ዶሀ

ዛሬ ማክሰኞ ህዳር 13 2015 አ/ም(2022 እ.ኤ.አ) ምሽት 4 ሰዓት ላይ በተከናወነው ጨዋታ
ፈረንሳይ እና አውስትራሊያ 4ለ1 እሸነፈች

👉 ፈረንሳይ 4 – 1 አውስትራሊያ

⚽️ ራቢዮት 27 ⚽️ ጉድዊን 9
⚽️ ጅሩድ 32
⚽️ ምባፔ 68
⚽️ ጅሩድ 71

ፈረንሳይ ምድቡን በ3 ነጥብና በ3 ንጹህ ጎል በቀዳሚነት መምራት ስትችል ቱኒዚያና ዴንማርክ በእኩል 1 ነጥብ ሁለተኛና ሶስተኛ ሲሆኑ አውስትራሊያ የምድቡ ግርጌ ላይ ተቀምጣለች።

ኦሊቪየር ጂሩድ በዚህ ጨዋታ ሁለት ግቦችን በማስቆጠር የፈረንሳይ የምንግዜውም ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪነትን ሪከርድ በ51 ጎል ከቀድሞው የአርሰናል ኮኮብ ቲዬሪ ሄንሪ -ጋር መጋራት ችሏል።በቀጣይ ጨዋታዎች ግብ ካስቆጠረ ሪከርዱን መስበር ይችላል።

በቀጣይ መርሀ ግብር የፊታችን ቅዳሜ
👉ፈረንሳይ ከ ዴንማርክ
👉አውስትራሊያ ከ ቱኒዚያ የሚገጥሙ ይሆናል።

 

Leave a Reply

Your email address will not be published.