አሜሪካ እና ዌልስ አንድ አቻ በሆነ ውጤት ነጥብ ተጋሩ

አሜሪካ እና ዌልስ አንድ አቻ በሆነ ውጤት ነጥብ ተጋሩ

በኳታር አለም ዋንጫ
ህዳር 12 ቀን ሰኞ ምሽት 4 ሰአት በተደረገ የምድብ B ጨዋታ አሜሪካ እና ዌልስ አንድ አቻ በሆነ ውጤት ነጥብ ተጋርተዋል።

አሜሪካ 1-1 ዌል
⚽️  ዌሀ 36′     ⚽️ቤል 82′ ፍ.ቅ.ም

 

👉 ቲሞቲ ዊሀ የአሜሪካንን ግብ በ36 ደቂቃ እንዲሁም ጋሪዝ ቤል የዌልስ ብሔራዊ ቡድንን ጎል በ82ኛው ደቂቃ አስቆጥረዋል ።

በምድቡ ሁለተኛ የጨዋታ መርሐ ግብሮች ዌልስ ከ ኢራን ምሽት 1.00 ሰአት እንዲሁም እንግሊዝ ከ አሜሪካ ምሽት 4.00 ሰአት በመጪው ህዳር 16 ቀን 2015 አ/ም በእለተ አርብ የሚፋለሙ ይሆናል።

Leave a Reply

Your email address will not be published.