ሊቨርፑል በሞሀመድ ሳላህ ግቦች አሸነፈ

ሊቨርፑል ሞሀመድ ሳላህ ግቦች አሸነፈ

በምሽቱ የ15ተኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ

👉 ሊቨርፑል ቶተንሀምን በሜዳው 2ለ1 በመርታት ወሳኝ ሶስት ነጥብ አግኝቷል ።

👉የሊቨርፑል የማሸነፊያ ሁለት ግቦች ግብፃዊው ሞሀመድ ሳላህ
⚽️በ11’ኛው ደቂቃና ⚽️በ40ኛው ደቂቃ
ከመረብ አሳርፏል።

👉የቶተንሀም ከሽንፈት ያልታደገች ብቸኛ ግብ ሀሪ ኬን ⚽️ በ70’ኛው ደቂቃ አስቆጥሯል።

👉ሊቨርፑል በ አስራ ዘጠኝ ነጥብ ስምንተኛ ደረጃ ላይ ሲቀመጥ ቶተንሀም በሀያ ስድስት ነጥብ አራተኛ ደረጃ ላይ ይገኛል።

👉በቀጣይ የሊጉ መርሐ ግብር ሊቨርፑል ከ ሳውዝሀምፕተን እንዲሁም ቶተንሀም ከ ሊድስ ዩናይትድ የሚጫወቱ ይሆናል።

 

Leave a Reply

Your email address will not be published.