ሳድዮ ማኔ በመጨረሻም አሸናፊ ሆኗል
ሳድዮ ማኔ የ2022 የካፍ የአመቱ ምርጥ ተጫዋች በመባል ተመርጧል ።
በዘንድሮ የዝውውር መስኮት ሊቨርፑልን ለቆ ወደ ወደ ጀርመኑ ክለብ ባየርን ሙኒክ ያቀናው ማኔ በውድድር ዓመቱ ከክለቡ ሊቨርፑል ጋር የኤፍ ኤ ካፕ እና የካራባዎ ካፕን ማሸነፉ ይታወሳል ። ከሀገሩ ሴኔጋል ጋር ደግሞ የአፍሪካ ዋንጫ ማሳካት ችሏል ።
ማኔ በእጩነት የቀድሞውን የቡድን አጋሩ ሞሀመድ ሳላህን እና የሀገሩን ልጅ ኤድዋርድ ሜንዲን በመብለጥ ነው የአመቱ የአፍሪካ ኮኮብ መባል የቻለው ።

በሌላ የሽልማት ዘርፍ






