ቀያይ ሴጣኖቹ ተከታታይ ሽንፈትን አስተናገዱ !

 

በ ኦሊ ጎነር ሶልሻየር የሚመሩት ማንችስተር ዩናይትዶች በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊጉ የመጀመሪያ ሽንፈታቸውን አስተናግደዋል ።

የቱርኩ ሻምፒዮን ኢስታንቡል ባሳክሼር በክለቡ ታሪክ የመጀመሪያ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ድላቸውን ማስመዝገብ ችለዋል ።

በተቃራኒው ደግሞ ትላንት ምሽት በተጠናቀቀው የሶስተኛ ሳምንት መርሀ ግብሮች ጀርመንን ወክለው እየተሳተፉ የሚገኙት ባየር ሙኒክ ፤ ዶርትመንድ ፤ ሌፕዚግ እንዲሁም ሞንችንግላድባህ አራቱም ድል ቀንቷቸዋል ፡፡

በተያያዘም ዛሬ ምሽት በሚካሄደው   የዩሮፓ ሊግ  መርሐ ግብር 2፡55 ቶተንሀም ከ ሉዶጎሬትስ ፣ ሪያል ሶሴዳድ ከ አልከማር እንዲሁም 5፡00 አርሴናል ከ ሞልድ ፣  ኤሲ ሚላን ከ ሊል ፣ ቪያሪያል ከ ማካቢ ቴል አቪቭ ተጠባቂዎች ናቸው፡፡

 

 

Leave a Reply

Your email address will not be published.