አትሌት ቀነኒሳ በቀለ በአሜሪካ ተሸለመ
በአሜሪካ ቨርጂኒያ በኢትዮጵያዉያን በተዘጋጀዉ Impact Award ላይ አትሌት ቀነኒሳ በቀለ ተሸላሚ ሆኗል። በሽልማት ስነስርዓቱ ላይ የኒዉካርልተን ከተማ ከንቲባ የተገኙ ሲሆን
Read moreበአሜሪካ ቨርጂኒያ በኢትዮጵያዉያን በተዘጋጀዉ Impact Award ላይ አትሌት ቀነኒሳ በቀለ ተሸላሚ ሆኗል። በሽልማት ስነስርዓቱ ላይ የኒዉካርልተን ከተማ ከንቲባ የተገኙ ሲሆን
Read moreበኦስትሪያ በተካሄደዉ የኦበር ባንክ ሊንዝ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያዊው ፍቅሬ በቀለ 2:06:16 በሆነ ሰዓት ዉድድሩን በአንደኝነት በማጠናቀቅ አሸንፏል። ኬንያዊዉ ቤትዌል ቹምባ
Read moreበስሎቬኒያ በተካሄደዉ የሉቢኒያ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያዊያን በሁለቱም ፆታዎች ድል ቀንቷቸዋል። በወንዶች ገብረ ፃዲቅ አድሃና 2:06:09 በሆነ ሰዓት ዉድድሩን በመጨረስ ሲያሸንፍ
Read moreበስፔን ቫሌንሽያ በተካሄደዉ የሴቶች ግማሽ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያዊያኖቹ ፅጌ ገብረ ሰላማ እና ሀዊ ፈይሳ ሁለተኛና ሶስተኛ ሆነው ውድድራቸውን አጠናቀዋል። ፅጌ
Read moreበስፔን ቫሌንሽያ በተካሄደዉ የግማሽ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያዊዉ ዮሚፍ ቀጀልቻ 2ኛ በመሆን ዉድድሩን አጠናቋል። ዮሚፍ ቀጀልቻ 58:32 ሰዓት በማዝመዝገብ የኢትዮጵያን ክብረወሰን
Read moreየኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ለደቡብና ለሲዳማ ክልሎች ለፕሮጀክት ሰልጣኞች የስፖርት ትጥቅ ደጋፍ አደረገ፤ የፌዴሬሽኑ ተቀ/ም/ፕሬዝዳንት አትሌት ገዛኸኝ አበራ፣ የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ
Read moreየስፖርት ጋዜጠኛች የማህበር መስራችና፣ በካፍ እና ፊፋ ውስጥ ለረጅም አመታት ለሀገራቸው ኢትዮጵያ ሲታገሉ የነበሩትና በስፖርት ጋዜጠኝነት እና በአመራርነት የሚታወቁት አንጋፋው
Read moreበ2022ቱ የአምስተርዳም ማራቶን ኢትዮጵያዊያኖቹ በወንድም በሴትም ደምቀው አምሽተዋል ። በወንዶች 1. ፀጋዬ ጌታቸው (ኢትዮጵያ) 2. ኪፕሩቶ (ኬንያ) 3. ባዘዘው አስማረ
Read moreአልማዝ አያና አዲስ ታሪክ ፅፋለች አልማዝ አያና ከወሊድ ከጉዳት እና ከከባድ የጉልበት ቀዶ ጥገና በኋላ በአምስተርዳም ማራቶን የውድድሩን ሪከርድ በመስበር
Read moreበቶኪዮ 2020 ኦሊምፒክ ብቸኛው የወርቅ ሜዳልያ አሸናፊ ለሆነው አትሌት ሰለሞን ባረጋ ቃል የተገባለትን የመኪና ሽልማት ተረክቧል። በቶኪዮ 2020/2021 ኦሊምፒክ በ10000
Read more