የኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ የ9ኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን ጨዋታ ውጤቶች

ምድብ ሀ

ዳንግላ ከተማ 0-1 ዶሬ ላንጋኖ

አየነው ሰለሞን

ሀዲያ ሌሞ 3-2 ሙከ ጡሪ

አስቻለው መኖሮ (2) ፣ ኦዳ ብዙነህ (በራስ ግብ ላይ) // ደጀኔ እሸቴ እና ፍቃዱ ነጋሽ

ቦሌ ክፍለከተማ 4-1 አንጋጫ ከተማ

ፉአድ ሽኩሪ ፣ አብዱልከሪም መሀመድ (2) እና ቸርነት ስዩም // አብዱልከሪም አወል

 


ምድብ ለ

ሀላባ ሸገር 0-1 አማራ ውሃ ስራ

ወንድወሰን በለጠ

ካራማራ ከ ሞጆ ከተማ

69ኛው ደቂቃ ላይ በተጫዋቾች መካከል በተነሳ ግርግር ተቋርጧል። እስኪቋረጥ 0-0 የነበረው ቀሪ የጨዋታ ደቂቃ ነገ ጠዋት የሚደረግ ሲሆን አወዳዳሪው አካል በጨዋታው ላይ በተነሱ ጉዳዮች ዙርያ በቀጣይ ውሳኔ እንደሚያስተላለፍ ተገልፀል

ቫርኔሮ 0-0 አምባ ጊዮርጊስ


ምድብ ሐ

ጎፋ ባራንቼ 0-1 ሆለታ ከተማ

ጃፋር ደስታ

ኑዌር ዞን 1-3 ሱሉልታ ከተማ

ቾቢ ሳይመን // አሜን ፑር (ራሱ ላይ) ፣ ቴዎድሮስ ድረስ እና ስንታየሁ አስራት

አራዳ ክፍለከተማ 0-1 መቂ ከተማ

ጌትነት ፍቃዱ


ምድብ መ

መቱ ከተማ 1-1 ሰመራ ዩኒቨርሲቲ

ኤልያና መለሰ // አይዶኒስ አሊ (ፍ)

ደጋን ከተማ 1-0 ሞጣ ከተማ

ቢላል ገመዳ

ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ 0-1 ቡሌ ሆራ

እስክንድር መንግስቱ (ፍ)

ምንጭ 👉የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴረሽን

Leave a Reply

Your email address will not be published.