የኢትዮጵያ ሴቶች ከፍተኛ ሊግ የ9ኛ ሳምንት የመጀመርያ ቀን ውጤቶች

የኢትዮጵያ ሴቶች ከፍተኛ ሊግ የ9ኛ ሳምንት የመጀመርያ ቀን ውጤቶች

ፋሲል ከነማ 0-2 ለሚ ኩራ ክ/ከተማ

ፍፁም ብርሀኑ እና እስከዳር አወቀ

ዎባ አሪ ሻኪሚ 1-3 ኢት/ስፖርት አካዳሚ

ድንቅነሽ ላቀው // ማህሌት ምትኩ ፣ ነጃት ቃበቶ እና አልማዝ ግርማይ

አቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ 4-2 አራዳ ክ/ከተማ

ትመር ጠንክር ፣ ብርሀን ኃይለስላሴ ፣ ሰላም ለገሰ እና ፅዮን ማንጁራ // መልክነሽ መንገሻ (2)

ሀምበሪቾ ዱራሜ 0-0 ሱሉልታ ከተማ

ምንጭ👉የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን

Leave a Reply

Your email address will not be published.