አልናስር ሻምፒዮን ሆነ

አልናስር ሻምፒዮን ሆነ

የሳውዲ አረቢያው ክለብ አል ናስር አል ሂላልን 2ለ1 በሆነ ውጤት በማሸነፍ የአረብ ክለቦች ዋንጫን በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ማሸነፍ ችለዋል።

የአል ናስርን የማሸነፊያ ሁለት ግቦች የ አምስት ጊዜ ባላንዶር አሸናፊው ክርስቲያኖ ሮናልዶ አስቆጥሯል።

ክርስቲያኖ ሮናልዶ በውድድሩ አምስት ጨዋታዎች ላይ ግብ ማስቆጠር የቻለ ሲሆን በስድስት ግቦችም የውድድሩ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ በመሆን አጠናቋል።

ዮናስ አበራ(ኦራ)

Leave a Reply

Your email address will not be published.