የኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ ስድስተኛ ሳምንት የመጀመርያ ቀን ውጤቶች
የኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ ስድስተኛ ሳምንት የመጀመርያ ቀን ውጤቶች
ምድብ ሀ
ዶሬ ላንጋኖ 2-0 አዲስ አበባ ፖሊስ
አደሮ ሳሙኤል (2)
ሙከ ጡሪ 1-2 ዱከም ከተማ
መሳይ ደሜ // ፍሬሰንበት ኤርሚያስ እና በርናባስ ዳንኤል
አዴት ከተማ 0-2 ቢሾፍቱ ከተማ
ካሣ ከተማ (2)
ምድብ ለ
አምባ ጊዮርጊስ 1-5 ካራማራ
ቢሰጥ እንድሪያስ // አብዱላዚዝ ሙሴ (2) ፣ ሙሴ አዳነ ፣ ነጂብ አህመድ እና አብዱልናስር ሁሴን
ሞጆ ከተማ 0-0 ወሊሶ ከተማ
ቅበት ከተማ 1-2 ወንዶ ገነት
ቶፊቅ ኢብሮ // ገብረመስቀል ዱባ (2)
ምድብ ሐ
ሆለታ ከተማ 0-0 አዲስ ቅዳም
ሱሉልታ ከተማ 0-0 ሐረር ከተማ
ልደታ ክፍለ ከተማ 3-2 ቡሬ ዳሞት
ታደሰ ጌታቸው ፣ ኤርሚያስ ጥበቡ እና ታሪኩ አስፋው // ወርቅነህ ታደሰ እና ተስፋ በቀለ (ራሱ ላይ)
ምድብ መ
ሰመራ ዩኒቨርሲቲ 1-1 ሾኔ ከተማ
ልቃውን ዘውዴ (ራሱ ላይ) // ዳግም ወንዳፍራው
ሞጣ ከተማ 1-0 ኦሮሚያ ፖሊስ ኮሌጅ
አሸናፊ አየለ
በደሌ ከተማ 2-1 ደባርቅ ከተማ
ዋሲሁን ሁሴን እና ብርሀኑ ማሞ // ጌታቸው ደሳለኝ
👉መረጃው የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ነው።