የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ 5ኛ ሳምንት ውጤቶች
የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ 5ኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች ዛሬ ተደርገው የሚከተሉት ውጤቶች ተመዝግበዋል።
ቅዱስ ጊዮርጊስ 2-3 አዳማ ከተማ
65′ እየሩስ ወንድሙ (2) // ሳባ ኃይለሚካኤል እና ሔለን እሸቱ (2)
ልደታ ክፍለ ከተማ 0-1 ቦሌ ክፍለ ከተማ
አስቴር ደግአረገ
መቻል 2-0 ይርጋጨፌ ቡና
ሴናፍ ዋቁማ (2)

ምንጭ 👉ከኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን
