የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የ2ኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን ውጤቶች
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የ2ኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን ውጤቶች
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የሁለተኛ ሳምንት ዛሬ በተደረጉ ጨዋታዎች ሲጠናቀቅ የሚከተሉት ውጤቶች ተመዝግበዋል።
ምድብ ሀ (ባህር ዳር አፄ ቴዎድሮስ ስታዲየም)
ሀላባ ከተማ 2-1 ዱራሜ ከተማ
ሙሉቀን ተሾመ እና ጀሚል ታምሬ // አሊታ ማርቆስ
ወሎ ኮምቦልቻ 0-2 ወልዲያ
በድሩ ኑርሁሴን እና ቢንያም ፆመልሳን
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 0-0 ቡታጅራ ከተማ
ምድብ ለ – ጅማ
ካፋ ቡና 1-1 ከንባታ ሺንሺቾ
ዮናታን ከበደ // ዳዊት ተፈራ
ንብ 5-2 ይርጋ ጨፌ ቡና
ፉአድ ተማም ፣ ኪም ላም ፣ ንስሀ ታፈሰ ፣ ከፍያለው ካስትሮ ፣ ከነአን በድሉ // ስዩም ደስታ እና ፋንታሁን ተስፋዬ
ጅንካ ከተማ 3-3 አዲስ አበባ ከተማ
ሰይፉ ድሪባ ፣ ተመስገን ሀንቆ እና ከበደ ሀሰፋ (ራሱ ላይ) // ኤርሚያስ በኃይሉ ፣ ዘርዓይ ገብረስላሴ እና ሙሉቀን ታሪኩ
ምድብ ሐ – ሆሳዕና
ነገሌ አርሲ 0-0 ኦሜድላ
ደሴ ከተማ 2-0 ቡራዩ ከተማ
ተሰሎች ሳይመን እና ማናዬ ፋንቱ

ምንጭ 👉 የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን
