ብራዚል ደቡብ ኮሪያን አሸንፋ ወደቀጣዩ ጥሎ ማለፍ ተሸጋገረች

ብራዚል ደቡብ ኮሪያን አሸንፋ ወደቀጣዩ ጥሎ ማለፍ ተሸጋገረች

የኳታር አለም ዋንጫ 2022 ዛሬ ህዳር 26 ቀን 2015 አ/ም ምሽት 4 ሰአት በጃፓንና በክሮሺያ መካከል የተደረገ የጥሎ መለፍ ጨዋታ አሁን ሲጠናቀቅ
ብራዚል ደቡብ ኮሪያን 4ለ1አሸንፋለች።

👉ብራዚል 4-1 ደቡብ ኮሪያ
⚽️ቪንሲየስ 7′       ⚽️ፓይክ 76′
⚽️ኔይማር 12′
⚽️ሪቻርልሰን 28′
⚽️ሉካስ 36′

በቀጣይ ማጣሪያ አርብ ህዳር 30 ቀን  ብራዚል ከ ክሮሺያ ትገጥማለች።

👇👇👇አስገራሚው የቤራዚል ፈተናና ታሪክ

Leave a Reply

Your email address will not be published.