ባህርዳር ከተማ አዳማ ከተማን አሸነፈ

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 – 9ኛ ሳምንት በድሬደዋ ሀገር አቀፍ ስታዲየም

አርብ ህዳር 16 2015
አንድ ሰአት ላይ በተከናወነ ጨዋታ ባህርዳር ከተማ አዳማ ከተማን አሸንፏል።

የሙሉ ሰዓት ውጤት
ባህርዳር ከተማ 1 – 0 አዳማ ከተማ
⚽️5′ ዱሬሳ ሹቢሳ

በቀጣይ የ10ኛ ሳምንት ጨዋታ

ባህርዳር ከተማ ከ ሀድያ ሆሳህና
አዳማ ከተማ ከ አርባምንጭ ከተማ የሚጫወቱ
ይሆናል ።

Leave a Reply

Your email address will not be published.