ዴንማርካዊው ወደ ቲያትር ኦፍ ድሪምስ

ክሪስቲያን ኤሪክሰን ማንችስተር ዩናይትድን ለመቀላቀል በቃል ደረጃ መስማማቱ ተገለፀ ።
የ30 ዓመቱ ዴንማርካዊ ከብሬንትፎርድ ጋር የነበረው ኮንትራት በማለቁ ምክንያት በዝውውር ገብያው ላይ ነፃ ከሆኑ ተጫዋቾች አንዱ ሆኖ ነበር ።
ኤሪክሰን ማንቸስተርን በነፃ ለመቀላቀል ከጫፍ የደረሰ ሲሆን የ3 ዓመት ኮንትራት የሚፈርምም ይሆናል ።

Leave a Reply

Your email address will not be published.