ኢንግሊዛዊው ኮኮብ ወደ ውሃ ሰማያዊዎቹ

ማን ሲቲዎች ከልቪን ፊሊፕስ ከሊድስ ለማስፈረም ከስምምነት መድረሳቸውን ፋብሪዚዮ ሮማሮ ዘግቧል ።
በሊድስ ዩናይትድ ቤት ድንቅ ብቃቱን ሲያሳይ የነበረው ኢንግሊዛዊው ከልቪን ፊሊፕስ በ26 አመቱ ላይ ሲገኝ ፈርናዲኒሆን ላጣው የጋርዲዮላ ስብስብ ሁነኛ ምትክ ይሆናል ተብሎ ይገመታል ።
ውሃ ሰማያዊዎቹ ማን ሲቲዎች ለሊድስ ዩናይትድ 42 ሚሊዮን ፓውንድ የሚከፍሉም ይሆናል ።

Leave a Reply

Your email address will not be published.