በስዊዘርላንድ በተካሄደው ማራቶን ኢትዮጵያዊቷ ድል ተጎናጽፋለች።

▪️አመታዊው የስዊዘርላንድ የማራቶን ውድድር ዘንድሮም ለ18ኛ ጊዜ ተካሂዷል። ውብ መልከአ-ምድር ያለውን የዙሪክ ሀይቅን አካባቢ የሚካሄደው ይህ ውድድር ከ10,000 በላይ ተሳታፊዎችን አኳቷል።

በሴቶች ዘርፍ በተካሄደው ውድድር

ኢትዮጵያዊቷ ሀዋሳ ሌንጂሶ 2:33:08 በመግባት ድል ተጎናጽፋለች።

 

▪️ስዊዘርላንዳዊቷ ማውዴ ማቴያስ 2:33:35 ሁለተኛ እንዲሁም

▪️ፈረንሳዊቷ አናይስ ሳብሪዬ 2:37:09 በመግባት ሶስተኛን ደረጃን ይዘው አጠናቀዋል።

በወንዶች

በተካሄደ ውድድር

▪️ትውልደ ኤርትራዊው እና ለስዊዘርሰላንድ የሚሮጠው ታደሰ አብርሀም 2:06:38 በመግባት ድል ተጎናጽፏል።

▪️ቡሪንዳዊው  ዲቨር ኢራባሩዊያ 2:07:03 ሁለተኛ እንዲሁም

▪️ኬንያዊው ፍራንሲስ ቼሩዮት 2:09:57 ሶስተኛ ደረጃን ይዘው አሸንፈዋል።

▪️ኢትዮጵያዊው ናዳ ጉራራ 2:12:50 በመግባት 5ኛ ደረጃን ይዞ አጠናቋል።

▪️በሴቶች ዘርፍ በተካሄደው ውድድር

ኢትዮጵያዊቷ ሀዋሳ ሌንጂሶ 2:33:08 በመግባት ቀዳሚ ስትሆን

▪️ስዊዘርላንዳዊቷ ማውዴ ማቴያስ 2:33:35 ሁለተኛ እንዲሁም

▪️ፈረንሳዊቷ አናይስ ሳብሪዬ 2:37:09 በመግባት ሶስተኛን ደረጃን ይዘው አጠናቀዋል

ሚካኤል ደጀኔ።

Michael dejene

Michael dejene Bsc in computer science Born in october 12,1998 Age 23 Editor of ethiopianssport.com

Leave a Reply

Your email address will not be published.