ኢንተር ሚላን ቺሊያዊ አጥቂ አሌክሲስ ሳንቼዝን ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል፡፡

ኢንተር ሚላን የ31 አመቱን ቺሊያዊ አጥቂ አሌክሲስ ሳንቼዝን በቋሚነት ከማንችስተር ዪናይትድ ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል፡፡ ሳንቼዝ ለኢንተር የ3አመት ውል ፈርሟል፡፡

Read more

የሪያል ማድሪድ የምን ጊዜም ድንቁ ግብ ጠባቂ ኤከር ካሲያስ ትናንት ከእግር ኳስ መለያየቱን ይፋ አደረገ ።

ከስፔን ብሄራዊ ቡድን ጋር የአለም ዋንጫን ማሳካት የቻለው ኤከር ካስያስ ለሎስ ብላንካዎቹ ሪያል ማድሪዶች 700 ጨዋታዎችን ማድረግ ችሏል ። ካሲያስ

Read more