በ2022 የአሜሪካ ሆኖሉሉ ማራቶን ኢትዮጵያኖቹ አትሌቶች በወንድም በሴትም ደምቀው ውለዋል ።
በ2022 የአሜሪካ ሆኖሉሉ ማራቶን ኢትዮጵያኖቹ አትሌቶች በወንድም በሴትም ደምቀው ውለዋል ። በወንዶች አሰፋ መንግስቱ 2:14:40 በሆነ ሰዓት 1ኛ በመውጣት የውድድሩ
Read moreበ2022 የአሜሪካ ሆኖሉሉ ማራቶን ኢትዮጵያኖቹ አትሌቶች በወንድም በሴትም ደምቀው ውለዋል ። በወንዶች አሰፋ መንግስቱ 2:14:40 በሆነ ሰዓት 1ኛ በመውጣት የውድድሩ
Read moreኢትዮጵያኖቹ አትሌቶች በቫሌንሲያ ማራቶን ድል ቀንቷቸዋል ። ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶት የነበረው የ2022ቱ የቫሌንሲያ ማራቶን በሴቶች ኢትዮጵያዊቷ አማኖ በሪሶ 1 በመውጣት
Read moreለደብረ ብርሃን አትሌቲክስ ማሰልጠኛ ማዕከል የስፖርት ትጥቅ ድጋፍ ተደረገ። የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ከሀገር በቀሉ Endo- Ethiopia Tour & Travel Operators
Read moreታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ በድምቀት ተከናወነ ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ በአትሌት ኃይሌ ገብረ ሥላሴ አማካኝነት በ1994 ዓ.ም የተጀመረ ሲሆን÷ በአፍሪካ ግንባር ቀዳምና
Read moreየፊታችን እሁድ ህዳር 11 ቀን በድምቀት የሚከናው ታላቁ ሩጫን በተመለከተ ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጠ ዛሬ ህዳር 9 ቀን ጠዋት በሀያት ሬጀንሲ
Read moreበአሜሪካ በተካሄደ የ2022 ቦስተን ግማሽ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያዊዉ አትሌት ፀጋዬ ኪዳኑ 2ተኛ በመሆን ውድድሩን አጠናቋል። የገባበት ሰዓት 1:02:10 ነዉ በዚህ
Read moreቤሩት ሊባኖስ በተካሄደ የማራቶን ዉድድር ኢትዮጵያዊዉ ምትኩ ደቀባ 2:14:21 በሆነ ሰዓት በመግባት 1ኛ ሲሆን ሙለታ ፈለታ 2:21:28 በሆነ ሰዓት 2ኛ
Read moreበኦማን በተደረገ የ2022 የግማሽ ማራቶን ዉድድር ጀግናዋ አትሌት አይናዲስ መብራቱ 1:13:21 በሆነ ሰዓት በመግባት ዉድድሩን በአንደኝነት አጠናቃለች ኬንያዊቷ ሜርሲሊን ቼሩኖ
Read more👉እሁድ ጥቅምት 27 ቀን 2015 በኒዮርክ ማራቶን በወንድም በሴትም ኬኒያዊያንና ኢትዮጵያውያን አሸንፈዋል። 👉ኤቫንስ ቼቤት 2:08:41 በሆነ ሰዓት በመግባት አንደኛ ሆኖ
Read moreእሁድ ጥቅምት 27 ቀን 2015 በቱርክ ኢስታቡል በተካሄደ የ2022 የኢስታቡል ማራቶን ኢትዮጵያዊያን ሴት አትሌቶች ከ1ኛ እስከ 3ኛ በመግባት ውድድሩን አሸንፈዋል።
Read more