አትሌት ለተሰንበት ግዳይ በጃንሜዳ ሀገር አቋራጭ ውድድር የ10 ኪሜ አሸናፊ ሆናለች

በ40ኛው የጃንሜዳ ኢንተርናሽናል የሀገር አቋራጭ ሻምፒዮና ውድድር የሴቶች የ10 ኪ ሜ ውድድር ሲደረግ አትሌት ለተሰንበት ግደይ አሸናፊ ሆናለች ።

1. ለተሰንበት ግዳይ

2. ጌጤ አለማየሁ

3. ፎቴን ተስፋዬ

4. ፅጌ ገ/ሰላማ

Leave a Reply

Your email address will not be published.