በኢቢዛ የተካሄደው የግማሽ ማራቶን ውድድር።
ዘንድሮ ለ5ኛ ጊዜ በስፔኗ ከተማ ኢቢዛ የተካሄደው የግማሽ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል።
▪️ዘንድሮ ከ 4,000 በላይ ተሳታፊዎች የተስተናገዱበት ሲሆን የተሳታፊዎች መጠን ከአምናው ውድድር ጋር ሲነፃፀር 50 በመቶ ከፍ ማለቱ ተዘግቧል።

በወንዶች በተካሄደው ውድድር
▪️ኢትዮጵያዊው ግዛቸው ሀይሉ 2:16:23 በመግባት በቀዳሚነት ውድድሩን ሲያጠናቅ
▪️ሌላው ኢትዮጵያዊ ሙለታ ዳይሳ ፍላቴ 2:19:16 ሁለተኛ ደረጃን ይዞ አጠናቋል።

በሴቶች ዘርፍ በተካሄደው ውድድር
▪️ኢትዮጵያዊቷ ዳግማዊት አድማቀ አሸናፊ 2:33:37 በመግባት አንደኛ ደረጃ ይዛ አጠናቃለች።
▪️ሌላዋ ኢትዮጵያዊት ባሻንቀ ቢሎ እሙሼ 2:39:10 በመግባት ሁለተኛ ደረጃን ይዛ አጠናቃለች።

ሚካኤል ደጀኔ።
