በ16ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር የዋንጫ አሸናፊዎች

በ16ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር የዋንጫ አሸናፊ

👉በሴቶች

✅ በ12 ነጥብ 1ኛ የዋንጫ ተሸላሚ አማራ ፖሊስ
✅ በ32 ነጥብ 2ኛ ኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ
✅ በ54 ነጥብ 3ኛ ኦሮሚያ ፖሊስ

👉 በወንዶች

✅በ45 ነጥብ 1ኛ እና የዋንጫ ተሸላሚ ፌደራል ማረሚያ
✅በ46 ነጥብ 2ኛ ኦሮሚያ ፖሊስ
✅በ55 ነጥብ 3ኛ ኦሮሚያ /ኮን /ኢንጂነሪንግ

Leave a Reply

Your email address will not be published.