9ኛው የ 30 ኪ.ሜ የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር ተጠናቀቀ
9ኛው የ 30 ኪ.ሜ የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር
ተጠናቀቀ
በሴቶች
1ኛ) አትሌት አፀደ ባይሳ ከኦሮሚያ ፖሊስ
2ኛ) ፍቅርተ ወረታ ከመቻል
3ኛ) ብዙአገር አደራ ከኢ/ን/ባ
4ኛ) ሙሉዬ ደቀቦ ከኦሮ/ፖሊስ
5ኛ) ብሪሆ አዳነ ከከኢት/ን/ባንክ
6ኛ) አይናዲስ ተሾመ ከኢት/ኤሌክትሪክ
7ኛ) ጠጂቱ ገቢሳ ከከኦሮ/ፖሊስ
8ኛ) ሰአዳ አወል ከ ደቡብ ክልል ከ1ኛ-8ኛ ያለውን ደረጃ በመያዝ አጠናቀዋል።
👉 በወንዶች የ30 ኪ. ሜ ውድድር
1ኛ) ፋንታሁን ሁነኛው ከኢት/ንግ/ባንክ
2ኛ) መኳንንት አየነው ከኢት/ንግ/ባንክ
3ኛ) አብዱ አስፋው በግል
4ኛ) በላይ ጥላሁን ከኢት/ንግ/ባንክ
5ኛ) ልመንህ ጌታቸው ከመቻል
6ኛ) አሰፋ መንግስት በግል
7ኛ) ጎሳ አምበሉ በግል
8ኛ) ነጋሲ ቱጂ ከኢት/ንግ/ባንግ በመሆን አጠናቀዋል።
በመቀጠልም ለውድድሩ መሳካት የከተማ አስተዳደሩ ቢሮዎች የሰርተፊኬት እና የእውቅና ሽልማት ተካሂዷል። ለውድድሩ አሸናፊዎች የገንዘብ እና የዋንጫ ሽልማት ስነ-ስርዓት ተደርጓል። ሽልማቶቹን የቢሾፍቱ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ አለማየሁ አሠፋ ፣ የኦ/ብ/ክ/መ/የወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ሳሚያ አብደላ ፣ የኢ.አ.ፌ ፕሬዝደንት ረ/ኮሚሽነር አትሌት ደራርቱ ቱሉ፣ የኢ.አ.ፌ ስራ አስፈፃሚዎች ወ/ሮ ሳራ ሀሰን እና ኮማንደር አትሌት ማርቆስ ገነቲ አበርክተዋል።
የዋንጫ ሽልማቱን በሴት ኦሮሚያ ፖሊስ የወሰደ ሲሆን በወንዶች የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ወስዷል።
ውድድሩ በጥሩ ሁኔታና በሰላም መጠናቀቁን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ዘግቧል ።